#OdaBultumUniversity
ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ነባር የመደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 21 እና 22/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።
የሪሚዲያል ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ላስመዘገባችሁ እና በ2017 ዓ.ም በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን በሌላ ማስታወቂያ ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
ኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ ነባር የመደበኛ ፕሮግራም ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ መስከረም 21 እና 22/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን አሳውቋል።
የሪሚዲያል ፕሮግራም ስትከታተሉ ቆይታችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ ላስመዘገባችሁ እና በ2017 ዓ.ም በኦዳ ቡልቱም ዩኒቨርሲቲ አዲስ ለምትመደቡ ተማሪዎች የመመዝገቢያ ቀን በሌላ ማስታወቂያ ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1