#ጥቆማ
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ Oral and Maxillofacial Surgery Speciality አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የምዝገባ ጊዜ፦
ከሚያዝያ 20-24/2017 ዓ.ም በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ከታወቀ የመንግሥት ወይም የግል ተቋም በጥርስ ሀክምና የመጀመሪያ ዲግሪ፣
➫ ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለ/ች፣
➫ ዕድሜ ከ 45 አመት ያለበለጠ/ች፣
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ።
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በ Oral and Maxillofacial Surgery Speciality አመልካቾችን ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የምዝገባ ጊዜ፦
ከሚያዝያ 20-24/2017 ዓ.ም በኮሌጁ ሬጅስትራር ቢሮ
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦
➫ ከታወቀ የመንግሥት ወይም የግል ተቋም በጥርስ ሀክምና የመጀመሪያ ዲግሪ፣
➫ ሁለት ዓመት እና ከዚያ በላይ ያገለገለ/ች፣
➫ ዕድሜ ከ 45 አመት ያለበለጠ/ች፣
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ።
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1