11ኛ ዙር የብሔራዊ በጎ ፈቃድ አገልግሎት ስልጠና የመክፈቻ መርሐግብር በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተካሒዷል፡፡
ስልጠናው በአምቦ ዩኒቨርሲቲ እና በሰላም ሚኒስቴር ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፤ ለ22 ቀናት ቀናት ይሰጣል ተብሏል፡፡
በጎ-ፈቃድ ሰልጣኞቹ ስነ-ምግባር፣ አመለካከት፣ ክህሎት እና አካል ብቃት ላይ ትኩረት ያደረጉ ተግባር-ተኮር ስልጠና እንደሚሰጣቸው ተገልጿል፡፡
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
ስልጠናው በአምቦ ዩኒቨርሲቲ እና በሰላም ሚኒስቴር ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፤ ለ22 ቀናት ቀናት ይሰጣል ተብሏል፡፡
በጎ-ፈቃድ ሰልጣኞቹ ስነ-ምግባር፣ አመለካከት፣ ክህሎት እና አካል ብቃት ላይ ትኩረት ያደረጉ ተግባር-ተኮር ስልጠና እንደሚሰጣቸው ተገልጿል፡፡
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1