#ጥቆማ
#AASTU #ASTU
በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታችሁን መከታተል ለምትፈልጉ ተቋማቱ መስፈርቶችን ይፋ አድርገዋል።
ዩኒቨርሲቲዎቹ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በኦንላይን በመስጠት ይቀበላሉ።
የትምህርት መስኮች
ሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ኢንጂነሪንግ እና የአፕላይድሳይንስ መስኮች አመልካቾችን ይቀበላሉ። (የትምህርት መስኮችን ዝርዝር ከላይ በተያያዘው ምስል ይመልከቱ።)
የምዝገባ ጊዜ፡-
ከመስከረም 6 እስከ 13/2017 ዓ.ም
አመልካቾች በ https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et ላይ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገልፃል።
ለምዝገባ እና ለመግቢያ ፈተና ምንም አይነት ክፍያ የማይጠየቅ መሆኑ ተገልጿል።
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
#AASTU #ASTU
በ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታችሁን መከታተል ለምትፈልጉ ተቋማቱ መስፈርቶችን ይፋ አድርገዋል።
ዩኒቨርሲቲዎቹ በ2016 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ወስደው 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና በኦንላይን በመስጠት ይቀበላሉ።
የትምህርት መስኮች
ሁለቱም ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ ኢንጂነሪንግ እና የአፕላይድሳይንስ መስኮች አመልካቾችን ይቀበላሉ። (የትምህርት መስኮችን ዝርዝር ከላይ በተያያዘው ምስል ይመልከቱ።)
የምዝገባ ጊዜ፡-
ከመስከረም 6 እስከ 13/2017 ዓ.ም
አመልካቾች በ https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et / www.astu.edu.et ላይ መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ወደፊት ይገልፃል።
ለምዝገባ እና ለመግቢያ ፈተና ምንም አይነት ክፍያ የማይጠየቅ መሆኑ ተገልጿል።
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1