አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ወደ ተቋሙ የሚገቡ አዲስ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን ጥቅምት 3 እና 4/2017 ዓ.ም ይቀበላል፡፡
ዩኒቨርሲቲው ከተለያዩ አካባቢዎች ለሚመጡ ተማሪዎች መገናኛ እና ቃሊቲ ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገልጿል።
በዚህም እሑድ 5፡00 ሰዓት እንዲሁም ሰኞ 4፡00 ሰዓት በተጠቀሱት ቦታዎች በመገኘት፣ የዩኒቨርሲቲውን ሎጎና የእንኳን ደህና መጣችሁ ባነር የተለጠፈባቸው አውቶቡሶችን መጠቀም እንደምትች ተገልጿል፡፡
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
ዩኒቨርሲቲው ከተለያዩ አካባቢዎች ለሚመጡ ተማሪዎች መገናኛ እና ቃሊቲ ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገልጿል።
በዚህም እሑድ 5፡00 ሰዓት እንዲሁም ሰኞ 4፡00 ሰዓት በተጠቀሱት ቦታዎች በመገኘት፣ የዩኒቨርሲቲውን ሎጎና የእንኳን ደህና መጣችሁ ባነር የተለጠፈባቸው አውቶቡሶችን መጠቀም እንደምትች ተገልጿል፡፡
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1