#WolkiteUniversity
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜን ይፋ አድርጓል።
በ2016 ዓ.ም የአንደኛ ዓመት ሁለተኛ ሴምስተር ትምህርት ያጠናቀቃችሁ የ"Natural Science, Social Science and Pre-Engineering" ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 19/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
የሁሉም ነባር አራተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የቅድመ-ምረቃ እንዲሁም ነባር የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መስከረም 27 እና 28/2017 ዓ.ም መሆኑ ተመልክቷል።
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተካታትላችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው በ2017 ዓ.ም አዲስ ከሚመደቡ የፍሬሽማን ፕሮግራም ተማሪዎች ጋር እንደሆነ ተገልጿል።
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ነባር የቅድመ-ምረቃ እና የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜን ይፋ አድርጓል።
በ2016 ዓ.ም የአንደኛ ዓመት ሁለተኛ ሴምስተር ትምህርት ያጠናቀቃችሁ የ"Natural Science, Social Science and Pre-Engineering" ቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ምዝገባ መስከረም 19/2017 ዓ.ም ይከናወናል ተብሏል።
የሁሉም ነባር አራተኛ ዓመትና ከዚያ በላይ የቅድመ-ምረቃ እንዲሁም ነባር የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ መስከረም 27 እና 28/2017 ዓ.ም መሆኑ ተመልክቷል።
በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተካታትላችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች ምዝገባ የሚከናወነው በ2017 ዓ.ም አዲስ ከሚመደቡ የፍሬሽማን ፕሮግራም ተማሪዎች ጋር እንደሆነ ተገልጿል።
🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1