CHANNEL 29


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


Stay informed!
News delivered straight to your phone with In-depth analysis & expert opinions. @Ch29bot

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций


⚡️⚡️ “ሕጋዊ ያልሆኑ አስተዳደሮችን ለማፍረስ #ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር ጭምር እየሠራን ነው” - አቶ ጌታቸው ረዳ

#የትግራይ ክልል ግዜያዊ አስተዳደር አቶ ጌታቸው ረዳ “ሕጋዊ ያልሆኑ አስተዳደሮችን ለማፍረስ ከፌደራል መንግሥቱ እና ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር ጭምር እየሠራን ነው” ሲሉ ገለጹ

አቶ ጌታቸው ረዳ ትናንት ሚያዝያ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ከ'ቢቢሲ ፎከስ ኦን አፍሪካ' ጋር በነበራቸው ቆይታ በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቀሉ ሰዎች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ በፕሪቶርያ ከስምምነት መደረሱን አስታውሰው “ምዕራብ ትግራይ፣ ሰሜን ምዕራብ ትግራይ እና ደቡብ ትግራይ ያሉ ሕገ-ወጥ አስተዳደሮች ፈርስው” ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ የደኅንነት ማረጋገጫ መስጠን ይጨምራል ብለዋል።

ይህን ስምምነት ተግባራዊ ማድረግ ረዥም ጊዜ ወስዷል የሚሉት አቶ ጌታቸው፤ ስምምነቱን ተግባራዊ ለማድረግ ረዥም ጊዜ መውሰድ ባይኖርበትም “ከፌደራል መንግሥቱ ጋር አብረን እየሠራን ነው። ከአማራ ክልል ጋርም ቢሆን በተወሰነ ደረጃ አብረን እየሠራን ነው” ብለዋል።

ባለፉት ሳምንታት በአማራ እና ትግራይ አዋሳኝ አካባቢዎች የተከሰተው የሰላም መደፍረስ ያጋጠመው በሁለቱ ክልሎች ባሉ “የሚሊሻ አባላት” የነበረ እንጂ መደበኛ ኃይሎች የተሳተፉበት ግጭት አልተካሄደም ብለዋል።

የተከሰተውን ሁኔታ ሲያስረዱም፤ “በአማራ ክልል የነበሩ ሚሊሻዎች የተለያዩ አስጊ እንቅስቃሴያዎችን ሲያደርጉ ነበር። በእኛ በኩል ያሉ የሚሊሻ አባላት ምላሽ ሰጥተዋል” ብለዋል።

ይህን ተከትሎ የአማራ ክልል ያወጣው መግለጫ “መሬት ላይ ያለውን እውነታ ያላገናዘበ” ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፤ የፌደራል መንግሥቱ እና ህወሓት የደረሱት የሰላም ስምምነት ተፈጻሚ እንዳይሆን እያደረገ ያለው ሕጋዊ ያልሆነ የአማራ አስተዳደር ነው ብለዋል።


🔸ብመሰረት ካብ ከተማ ቆቦ ዝተረኽበ ሓበሬታ...

ካብ ከባቢ ራያ ኣላማጣ ወፂኦም ናብ ቆቦን ወልዲያን ዝኸዱ በዓል መ/ር ሃይሉ ኣበራን ጉጅልኡን: ምስ ምምሕዳር ቆቦን ሰሜን ወሎን ብምትሕብባር ካብ ገጠራት ወረዳ ቆቦን ወሰና ወሰን ጣብያታት ዋጃን በዝሒ ዘለዎም ገባራትን ነበርቲ ከተማ ቆቦን መዓልታዊ ኣበል እናኸፈሉ: ናብ ኣብያተ ትምህርትን ኣብያተ ክርትያንን ከተማ ቆቦ ብምእካብ "ብሰንኪ ወራር ዕጡቓት ትግራይ ካብ ከባቢ ራያ ኣላማጣ ዝተመዛበሉ ስቪሊያን" እናበሉ ብዓለም ለኽ ትካላት ገበርቲ ሰናይ የመዝግቡዎን ሚዲያ ፀዊዖም ክቃላሕ ይገብሩ ከምዘለውን ንምፍላጥ ተኻኢሉ::

ትማሊ ቤት ፅ/ፈት መተሓባበሪ ሰብኣዊ ጉዳያት ውድብ ሕቡራት መንግስታት-OCHA ኣብዘውፀኦ መግለፂ ዛጊድ ከብ ከባቢ ራያ ኣላማጣን ከባቢኡን ቁፅሪ ዝተመዛበሉ ሰባት 50ሺሕ በፂሑ ኣሎ' ክብል ኣፍሊጡ እዩ::ነዚ መግለፂ ስዒቡ ገለ ኤምባሲታት ሃገራት ምዕራብ እውን እቲ ጉዳይ ከምዘተሓሳሰቦም ገሊፆም እዮም::
እቲ ዝገርም ነገር! እቶም ኮነኢሎም 'ብዕጡቓት ወያነ ዝተመዛበሉ'
ተባሂሎም ዝተመዝገቡ ሰባት መብዛሕቲኦ እቲ ምዝገባ ምስተካየደ ንናብ ከባቢኦም ክምለሱ ጌሮምዎም እዮም::
-ቀንዲ ዕላማ ኤሊታትን ሓይልን ተስፋሕፋሕቲ ኣምሓራ! እቲ ኣብ ከባቢ ደቡብ ትግራይ ዝተርኣየ ስጉምቲ ምፍራስ ምምሕዳራት ወረርቲ ሓይልታት! ኣብ ከባቢ ፀለምት ምዕራብ ትግራይን እውን ከይድገም ንምዕጋት እዩ::
ስለዚ, መራሕቲ ትግራይ! ነቲ ብሽም 'ተመዛበልቲ' ዝግበር ዘሎ ተንኮል ዘፍሽል ኣካይዳ ከኽተሉን እዋናዊ መልሲ ክህብሉን ይግባእ::
ንኣብነት
-እቲ 'ኣከራኻሪ ከባቢታት' ተባሂሉ ብኤምባሲታትን ሚዲያን ዝግለፅ ዘሎ ኣገላልፃ ፍፁም ጌጋ ምኳኑን እቶም ከባቢታት ብወራር ዝተትሓዙ ግዝኣታት ትግራይምኳኖም

-እቲ ተመዛቢሉ ዝበሃል -ብሆይሆይታ ሚዲያ ዘይኮነስ ካበይ ካበይ ከባቢ ከምዝተመዛበሉ ብUNን ካልኦትን ዕላዊ ምፅራይ ንግበር!
ብሸነኽ ትግራይ ዝኾነ ብሓይሊ ናይ ምብራር ስጉምቲ ከምዘይተወሰደ
-ዝንዛሕ ዘሎ ወረ ካኣ ኮነ ተባሂሉ ውዕል ፕሪቶሪያ ንከይፍፀም ዝስራሕ ሽርሒ ምኳኑ:
-ስለዝኾነውን እቲ ኣብ ከባቢ ደቡብ ትግራይ ዝተጀመረ ምፍራስ ዘይሕጋዊያን ምምሕዳራት ወረርቲ
ኣብ ፀለምትን ምዕራብ ትግራይን እውን ብቕልጡፍ ክቕፅልእ ተመዛበልቲ ናብ ከባቢኦም ክምለሱን
ዝብሉ መዓልታዊ መግለፂ ክህቡ ይግባእ::
ምክንያቱም ማዓት ናይ ሓሶት መግለፅታትን ዝተዋቐዐ ፅብፃብ ሚዲያን እናተሰምዐ ሱቕ ኢልካ ምርኣይ እቲ ዝበሃል ዘሎ 'ሓቂ እዩ'ኢልካ ከም ምቕባል እዩ ዝኸውን::

ብተወሳኺ ተጋሩ ነጠፍቲ ማሕበራዊ ሚዲያ እውን ኣብዚ ጉዳይ እዚ እንተድሂቦም ውፅኢታዊ ስራሕ ምስራሕ ይካኣል እዩ::

Haile Michael


💧የፌደራል መንግስት ረጅምምም መግለጫ አውጥቷል.... ከሱ የተቀነጨብውና እኛን ይመለከታል ብዩዬ ያሰብኩትን ላጋራችሁ...

❝..... የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ጦርነትን በፖለቲካዊ መፍትሔ የመቋጨት ባህል አምጥቷል። ይሄ የሰላም ስምምነት ለትውልድ የአሸናፊ ተሸናፊ ትርክትን ከቂም ጋር ላለማውረስ የተደረገ በሳልና ቆራጥ ውሳኔ ነው። ይሄንን አማራጭ ተከትለን፣ ደም መፋሰስ እና ግጭትን ማቆም ችለናል።

በአማራ፣ በአፋርና በትግራይ ክልሎች የመልሶ ግንባታ እና የመልሶ ማቋቋም ሥራዎች ተጀምረዋል። ሰብአዊ ድጋፍም ያለመሰናከል ወደ ትግራይ መድረስ የሚችልበትን ዐውድ ፈጥረናል። የሰላም ስምምነቱ በተፈረመ ማግሥት መንግሥት በሰላም ስምምነቱ ከገባው ግዴታ ያለፈ፣ መተማመን ለመፍጠር እና ሰላምን ለማጽናት አስፈላጊ ናቸው ያላቸውን ርምጃዎች በተከታታይ ወስዷል።

በሰላም ስምምነቱ እስካሁን የተገኘው ውጤት እና እፎይታ እንደተጠበቀ ሆኖ ቀሪ ሥራዎችም አሉ። በተለይ በስምምነቱ መሠረት የሕወሐት ታጣቂዎች ትጥቅ መፍታት አለባቸው። የማንነት እና የአስተዳደር ወሰን ጥያቄ ያለባቸውን አካባቢዎች ጉዳይ እልባት ለመስጠት እንዲቻል የተቀመጠው አቅጣጫ ተግባራዊ መደረግ አለበት። በጦርነቱ የተፈናቀሉትን ለመመለስና ለማቋቋም የተጀመረው ሥራ እልባት ማግኘት አለበት።

ካለፈ ስሕተተ አለመማር የመጀመሪያውን ስሕተት ከመሥራት የባሰ ነው። ካለፈው ስሕተታቸው ሳይማሩ ዛሬም ተመሳሳይ ችግር ለመፍጠር የሚከጅሉትን ሁላችንም ተባብረን አደብ ማስገዛት ይኖርብናል።

ከትዕግሥት በኋላ የሚከሠት ሕግ የማስከበር ሥራ የሚኖረውን አስከፊ ውጤት ከቅርቡ ታሪካችን ልንማር ይገባልናል.... ❞


ማብራርያው ምን ይሆን እንጠብቃለን!


ተጋዳላይ ሰሎሙን ገ/ማርያም ይባሃል።

• ካብቲ ናይ 17 ዓመታ ቃልሲ ህዝቢ ትግራይ ጀሚሩ ክሳብ ሕዚ ዕድሚኡ ሙሉእ ኣብ ቃልሲ ኣሕሊፉዎ።
(ተቓላሳይ 3ተ ምዕራፍ)

• ኣብ 2015 ዓም ብምኽንያት ዕቤትን ጉዱኣት ኣካል ብክብሪ ተሰናቢቱ።

• ስድርኡ እዉን ካብታ ዕሸል ከተማ ባድመ ተፈናቒሎም ኣብ ከተማ ሽረ ኣብ መዕቆቢ ተመዛበልቲ ይነብሩ።

• ባዓልቲ ገዝኡ ኣብ ዕፅዋን ክባን ብሰንኪ ጥሜት 5ተ ደቁ ገዲፋትሉ ካብዛ ዓለም ተሰናቢታ።

• ሕዚ ድማ ዓይነይ እንዳራኣኹ ደቀይ ይሞቱኒ ኣለዉ ብምባል እንዳዘረ ኣብ ከተማ ሽረ ይልምን ኣሎ።

~ ከም ኣጋጣሚ ድዩስ ከም ዕድል ኮይኑ...ዕድመ ልክዑ ንትግራይ ዝተቓለሰላ ፣ ኣካሉን ዕድሚኡ ዝኸፈለላ መብዛሕትኡ ብኸምዚ ኢኻ ተደርብዩ ትረክቦ።

~ ገሊኡ ለማኒ ይኾዉን። ገሊኣ ድማ ሕሚሙ ዘሐክሞ ሲኢኑ፣ እታ ዝተረፈት ሒደት ግዚኡ ኣብ ማእሲ የሕልፋ።
ዉሕዳት ድማ ፡ ኣብ ዝኾነ ትካል ብዉሑድ ሕርጓቶ ዋርድያ ተቖፂሮም ትረኽቦ።

~ ከም መራሕቲ እሞ ይትረፍ ዳሕና ፤ ከም ማሕበረሰብ ግና ንምንታይ ታሓባቢሩ ንህዝቡን ዓዱን ዋጋ ንዝኸፈለ ሰብ ዘይሕግዝን ዘየኽብርን ?
ንምንታይ እዩ እቲ ሕብረተሰብ ነኒባዕሉ ዝካሓሓድ ዘሎ?

~ ሓደ ተጋዳልይ ፡ ቆሲሉ ፣ ተሰንኪሉን ዓቕሚ ሲኡን ንእሽተይ ሓገዝ ክደሊ እንተሎ ፤ ኩሉ ከም ዘይፈልጦ ረጊፅዎ ይሓልፍ። ሓደ ሓደ ግዜ እኮ " እምበር ከ ኣብ ሓደ ዓዲ ዲና ንነብር ዘለና " እዩ ዘብል።

📍ብዝኾነ ፡ ሓያላን ዘይትድፈርን ዓዲ ዝምሰረት ፤ ፈለማ ኣብቲ ህዝቢ ዘሎ ማሕበረሰባዊ ምትእስሳራት (Social fabrics) ክጥንክርን ክሕልን እንተሎ ጥራሕ እዩ።

እንተዘይኮይኑ ፤ ምብታትን ፋሕፋሕ ኢልካ ምትራፍን እዩ ዝኾዉን።

(ካብ Mickey raya ዝተረኸበ ሓበሬታ እዩ። ክንሕግዝ እንደሊ እንተሃሊና ንmickey ንወከሶ ...)

Share ብምግባር ናብ ኩሉ ነባፀሐዮ !


ምጥማም ገፅ(ቤል ፓልሲ)

ኣቤል ጊደይ(ዶ/ር)
መልዐሊ ሓሳብ

ሓደ ጎረምሳ ዕድመ ዘለዎ ወዲ ክልዓል ተሎ ቀጭ ቀጭ ኢልዎ ገፁ። ናብ መስተዋት እንተኸደ ገፁ ናብ የማን(ምዝጋ) ዘቢላ፡ ፀጋማይ ሃሲሱ ዓይኑ እውን ምዕፃው ኣብዩዎ። ሰባት ግንያት ዶ ይኾን? ዝተዓፀወ ገዛ ንፋስ? ዝብልዎ ይረኣይ

ቤል ፓልሲ

እዚ ሕማም ምህሳስ ገፅ ኾይኑ ፍርቂ ኣካል ገፅን ምድኻም ጭዋዳታት ዓፀውቲ ዓይኒን ይህሉ።
መብዛሕቲኡ እዋን ካብ ህፃንነት ክሳብ ጉርምስና ዝረኣይ እዩ።

ምንቀሊኡ

መብዛሕቲኡ እዋን ሃንደበት ናይ ገፅ ምጥማም ልህሊ እንትኾን ነገር ግን መንቀሊኡ ብዕሊ እይፍለጥይ።ምስ ሕማም ቫይረስ፥ መጉዳእቲን እዞም ዝስዕቡ ክተሓሓዝ ይረኣይ። ብሓፂሩ ግን ባዕሉ ዝሓውይ ናይ ነርቪ ገፅ ፀገም እዩ።

#ሀርፐስ ቫይረስ
# ኢፕስተምበር ቫይረስ
#ሰሙን ፅግዕ
# ረኽሲ እዝኒ
#መጉዳእቲ ገፅ
# ጉልያን ባሬ
# ኽታበት/ መድሓኒታት# ኽታበት/ መድሓኒታት

ምልክታት
ሃንደበት
# ፍርቂ ገፅ ምሉእ ንምሉእ ምህሳስ/ምድኻም
#ምዝርባብ
#ዓይኒ ምሽፋን ምእባይ
#ድርቀትን ረኽሲ ዓይኒ
#ጣዕሚ ምእባይ
#ምስሓይ
ግጉይ ባህልና
እዚ መብዛሕቲኡ ግዘ ምስ
#ዝተዓፀወ ገዛ ብምእታው
# ኣብ ሽንትቤት እንቱፍ ብምባል
# ሰይጣን ምፅፋዕ እነታሓሕዞ ግጉይእዩ።

ሕክምና
እኹል ሕክምና ብምግባር ክሓውይ ዝኽእል እዩ።
#ሕክምና ስፖርቲ ገፅ(ፊዝዮቴራፒ)
=>ማስቲካ ምሕያኽ፥ ምንቅስቓስ፥ ምንፋሕይምኽባብ ከንፈር፥ ምኽፋት ምዕፃው ዓይኒ
#መድሓኒት ስተሬይድ
# መድሓኒት ቫይረስ

ሓደገኛ ምልክታት
# ምልማስ ርብዒ ገፅ ካብ ፍርቂ ገፅ ዝከፍአ ክኸውን ይኽእል።
# ምልማስ ፍርቂ ነብሲ(ኢድን እግሪን)
# ውነ ምስሓት
#ባህሪ ምቕያር
#ሓያል ሙቐት ልዓቐብ እንተሃልዮም ካልእ ሕማም ምዃኑን ኽብድ ዝበለ ሳዕቤን ከምዘለዎም ይረኣይ።

መልእኽቲ፡
ምህሳስ ፍርቂ ገፅ ምስ ምንም ነገር ዝተሓሓዝ እንተይኾነ ኣብ ውሽጢ 3-6ወርሒ ብሕክምና ክሕከም ዝኽእልን ዝሓውን እዩ።

ጥዕና ይሃበለይ!!!

Via ዶካትርና


⚡️⚡️የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ ፓርቲያቸው ህወሓት ከገዢው ብልፅግና ጋር በሚያደርገው ንግግር ወቅት የውህደት ጉዳይ አጀንዳ ሆኖ እንደማያውቅ ለቢቢሲ ተናገሩ።

ህወሓት ዋነኛው መሥራች እና አስኳል የነበረበት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባርን (ኢሕአዴግ) በመተካት የገዢነት መንበሩን ከተረከበው ብልፅግና ጋር ከተለያየ በኋላ ነበር በሁለቱ ወገኖች መካከል ደም አፋሳሽ ጦርነት የተከሰተው።

በዚህም ሳቢያ ሁለቱ ፓርቲዎች ሊዋሃዱ ንግግር እያካሄዱ የመሆናቸው ጉዳይ በስፋት መነጋገሪያ ቢሆንም ፓርቲውም ሆነ አቶ ጌታቸው ዜናውን አስተባብለዋል።

የጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት ማክሰኞ ምሽት ከ'ቢቢሲ ፎከስ ኦን አፍሪካ' ጋር በነበራቸው ቆይታ ስለውህደቱ፣ ስለሰሞኑ ግጭት፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ስላለቸው ግንኙነት እና የይገባኛል ጥያቄ ስለሚነሱባቸው አካባቢዎች ተናግረዋል።

አቶ ጌታቸው ባለፉት ሳምንታት በአማራ እና ትግራይ አዋሳኝ አካባቢዎች የተከሰተው የሰላም መደፍረስ ያጋጠመው በሁለቱ ክልሎች ባሉ “የሚሊሻ አባላት” የነበረ እንጂ መደበኛ ኃይሎች የተሳተፉበት ግጭት አልተካሄደም ብለዋል።

ጌታቸው ለሁለት ዓመታት የተካሄደውን የእርስ በእርስ ጦርነት ያስቆመው የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ተፈጻሚ እንዳሆን የሚፈልጉ ያሏቸው እና በስም ሊጠቅሷቸው ያልፈቀዱ አካላት ግጭት ለመፍጠር እየጣሩ ነው ሲሉ ከሰዋል።

ባለፈው ሳምንት የተከሰተውን ሁኔታ ሲያስረዱም፤ “በአማራ ክልል የነበሩ ሚሊሻዎች የተለያዩ አስጊ እንቅስቃሴያዎችን ሲያደርጉ ነበር። በእኛ በኩል ያሉ የሚሊሻ አባላት ምላሽ ሰጥተዋል” ብለዋል።

ይህን ተከትሎ የአማራ ክልል ያወጣው መግለጫ “መሬት ላይ ያለውን እውነታ ያላገናዘበ” ነው ያሉት አቶ ጌታቸው፤ የፌደራል መንግሥቱ እና ህወሓት የደረሱት የሰላም ስምምነት ተፈጻሚ እንዳይሆን እያደረገ ያለው ሕጋዊ የልሆነ የአማራ አስተዳደር ነው ብለዋል።

“አለመታደል ሆኖ ከአማራ ክልል መግለጫ ተሰጥቷል። በባሕር ዳር ያለ ሕዝብ ግን ልዩነትን በመነጋገር ብቻ መፍታት ብቸኛው አማራጭ መሆኑን መረዳት አለበት” ብለዋል።

“በቅርቡ የተደረገው ንግግር ከውህደት ጋር የተያያዘ አይደለም። የቅርብ ጊዜ ንግግራችን የፕሪቶሪያውን ስምምነት ተግባራዊ ስለማድረግ ነው። ውህደት አጀንዳ ሆኖ አያውቅም” ሲሉ አቶ ጌታቸው ተናግረዋል።

በጦርነቱ ወቅት ሽብርተኛ ቡድን ተብሎ የተፈረጀው እና ዓላማውን በትጥቅ ለማሳካት ተንቀሳቅሷል የተባለው ህወሓት ምንም እንኳን የሽብርተኛ ቡድንነት ፍረጃው ቢነሳለትም አስካሁን ከምርጫ ቦርድ የሕጋዊ ፓርቲነት እውቅናውን አላገኘም።

ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጋር ስላላቸው ግንኙነት በቢቢሲ የተጠየቁት አቶ ጌታቸው “ጥሩ የሥራ ግንኙነት ነው ያለን። የራሳችን የሆነ ልዩነት አለን። በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የተለያዩ አመለካከቶች አሉን።”

አክለውም “የፕሪቶሪያው ስምምነት አብረን እንድንሠራ ዕድል ስለሰጠን፤ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል ልዩነቶቻችን ምንም ይሁኑ ምን አብረን እንድንሠራ አስችሎናል። ይህም ወደፊት ይቀጥላል ብዬ አስባለሁ” ሲሉ ተናግረዋል።

ለሁለት ዓመታት በዘለቀው ጦርነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት የፈጸሙ በሙሉ ተጠያቂ መሆን አለባቸው ሲሉም አቶ ጌታቸው ተናግረዋል።

“ማንም ሰው ቢሆን፤ እኔን ጨምሮ መጠየቅ አለብን። ማንም ነጻ እንዲሆን መፈቀድ የለበትም። ሰላም እና ፍትህ ለማስፈን ያጠፋ መጠየቅ አለበት” ብለዋል።

በትግራይ ክልል ያለው የሰብዓዊ ሁኔታ “አስከፊ” የሚባል መሆኑን የገለጹት ጊዜያዊ አስተዳደሩ፤ ሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው የክልሉ ነዋሪዎች እርዳታ ለማድረስ ከፌደራል መንግሥቱ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር በተመተባበር እየሰሩ መሆናቸውን ገልጸዋል።

በትግራይ ክልል ተቀስቅሶ ወደ አማራ እና አፋር ክልሎች ተስፋፍቶ የነበረው የሰሜን ኢትዮጵያው የእርስ በርስ ጦርነትን ያስቆመው የፕሪቶሪያው ስምምነት ከተፈረመ ከአንድ ዓመት በላይ ሆኖታል። በሁሉም ወገኖች በኩል በስምምነቱ መሠረት ተግባራዊ ያልሆኑ ነገሮች አሉ የሚል ቅሬታዎች ሲሰሙ ቆይተዋል።

ከእነዚህም መካከል በአማራ እና በትግራይ ክልሎች መካከል ያሉትን አወዛጋቢ ጉዳዮችን በተመለከተ ምላሽ የመስጠቱ ሂደት መዘግየቱ ተጨማሪ ግጭት እና መፈናቀል እንሳየስከትል ተሰግቷል።

በገዢው ብልፅግና ፓርቲ እና በህወሓት መካከል ተከታታይ ውይይቶች በአዲስ አበባ እና በመቀሌ ባለፉት ሳምንታት ሲካሄዱ ቆይተዋል። ይህንንመ ተከትሎ በሁለቱ ወገኖች መካከል የውህደት ንግግር እየተደረገ መሆኑ መዘገቡ አነጋጋሪ ሆኗል።

ነገር ግን ፓርቲ ባወጣው መግለጫ ዜናው ትክክል አይደለም በማለት የስተባበለ ሲሆን፣ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዝዳንት አቶ ጌታቸውም የውህደቱ ጉዳይ በፓርቲዎቹ ንግግር ላይ አጀንዳ እንዳልነበረ ገልጸዋል።

የዘገባው የ BBC Amharic ነው።


የአሜሪካ ሴኔት ቲክቶክን በአገሪቱ ሊያግድ የሚችል አዋጅ አጸደቀ!

የአሜሪካ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት በአገሪቱ ቲክቶክን ሊያግድ የሚችል አወዛጋቢ አዋጅን አጽደቀ።አዋጁ የቲክቶክ ባለቤት የሆነው ባይትዳንስ የማህበራዊ ትስስር ገጹን ድርሻ በ9 ወር ውስጥ የማይሸጥ ከሆነ ቲክቶክ በአሜሪካ አገልግሎት እንዳይሰጥ ያግዳል።አዋጁ ወደ ፕሬዝዳንት ባይደን የተመራ ሲሆን ፕሬዝዳንቱ ቀደም ሲል አዋጁ ኋይት ሃውስ እንደደረሰ ፊርማቸውን አኑረውበት ሕግ እንደሚያደርጉት ተናግረው ነበር።

ባይትዳንስ ለዚህ ውሳኔ ፈጣን መልስ መስጠት እንደማይፈልግ ለቢቢሲ ተናግሯል።ቀደም ብሎ ግን ቲክቶክ በጫና ለማሸጥ የሚደረግ ሙከራን አጥብቆ እንደሚቃወም ተቋሙ ገልጿል።አሜሪካ ቲክቶክን እንዲሸጥ ባይትዳንሳ ላይ ጫና አድረጋ ቢሳከላት እንኳን ለሽያጩ ሂደት የቤጂንግ ባለስልጣናት ይሁንታ ያስፈልጋል።ሆኖም ቻይና ይህንን አይነቱን ውሳኔ እንደምትቃወም ገልጻለች።

ተንታኞች ይህ ሂደት ዓመታትን ሊፈጅ እንደሚችል ይገልጻሉ።ይህን አዋጅ ከሕግ መወሰኛ ምክር ቤቱ አባላት አብለጫዎቹ ደግፈውታል።79 የምክር ቤት አባላት ሲደግፉት 18 የሚሆኑት ደግሞ ተቃውመውታል።

የምክር ቤት እውቅ የሪፐብሊካን እና የደህንነት ኮሚቴ አባል የሆኑት ማርኮ ሩቢዮ “ለአመታት የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ በአሜሪካ ዝነኛ የሆነውን መተግበሪያ እንዲቆጣጠረው ፈቅደናል። ይህ ሁኔታ በአደገኛ ሁኔታ የቅርቡን ብቻ የተመለከተ ነው” ብለዋል።ጨምረውም አዲሱ አዋጅ ቻይናውያን ባለቤቶቹ መተግበሪያውን እንዲሸጡ የሚጠይቅ እንደሆነ ጠቅሰው ለአሜሪካ እጅግ ጠቃሚ እንደሆነ ተናግረዋል።

Via BBC


⚡️⚡️
💰የBinance መስራች ቻንግፔንግ ዣዎ በአሜሪካ የ3 አመት እስር ይጠብቀዋል ተባለ።

የግዙፉ ክሪፕቶክርንሲ መለዋወጫ የሆነውን Binance የመሰረተው ትውልደ ቻይናዊ በዜግነት ደግሞ ካናዳዊዉ ቻንግፔንግ ዣዎ ከገንዘብ ዝውውር ጋ በተገናኘ አሜሪካ ክስ መስርታበት ነበር።

የአሜሪካ ባለስልጣናት 100ሺ የሚሆኑ የገንዘብ ልውውጦችን ከሽብረተኛ ቡድኖች ማለትም ከሀማስ፣ አልቃይዳ፣ የኢራቅና ሶርያ ፅንፈኛ ቡድኖች ጋር አድርጓል በማለት ይከሱታል።

ዣዎ 50 ሚሊዮን ዶላር በመክፈል ከመሰረተው Binance ጋር ያለውን ግንኙነት ሙሉ በሙሉ ለማቋረጥ የተስማማ ቢሆንም በቅርቡ ጥፋተኛ ተብሎ የ3 አመት እስር እንደሚጠብቀው ተገልጿል።

የዜና ምንጭ፡ Reuters


የትግራዩ ተፎካካሪ ሳልሳዊ ወያነ፣ በኢትዮጵያ የሚገኙ የሰባት አገራት ኢምባሲዎች የትግራይን ግዛቶች "አወዛጋቢ ቦታዎች" በሚል ቃል መግለጣቸውን ኮንኗል።

ፓርቲው፣ "አወዛጋቢ" የተባሉት አካባቢዎች "በኃይል የተያዙ የትግራይ ግዛቶች እንጅ ውዝግብ የተነሳባቸው አይደሉም" ብሏል። ኢምባሲዎቹ የትግራይ ግዛቶችን በኃይል የያዙ ኃይሎች በመውጣታቸው አስፈላጊነት ላይ አጽንዖት እንዲያደርጉ ፓርቲው ጠይቋል።

የአሜሪካ፣ ብሪታንያ፣ ካናዳ፣ ፈረንሳይ፣ ጀርመን፣ ጣሊያንና ጃፓን ኢምባሲዎች፣ በሰሜን ኢትዮጵያ "ውዝግብ ባለባቸው አካባቢዎች" የተፈጠረው አዲስ ውጥረት እንዳሳሰባቸው ቅዳሜ'ለት ባወጡት መግለጫ መግለጣቸው አይዘነጋም።


የሰሞኑ የሻዕብያ ግርግር...

የአልጀርሱ ስምምነት የፈረሰው ሻዕብያ ጦርነቱ ላይ እጁን ያሳገባ ቀን ነው! የአልጀርስ ስምምነት ተፈራርሞ የነበረው ጦርነት ላለመቀስቀስ ነበር!

ስለዚህ sooner or later ኤርትራ ብዙ ምታጣቸው መሬቶች ይኖራሉ!!! አብይም ቢሆን ዓሰብን ሁሌ አማትሮ እንደጠበቀ ነው


ኣይናገር ኣይጋገር ገይሮሞ...!!
*&*
⚫ሓደ ወዲ ሓው ኣቦይ ኣብ መቐለ ዓዲሓ ከባቢ ቤት ህንፀት ለይቲ ስዓት 7:00 ኣብ ጎረቤቱ ኡይ ተባሂሉሲ ክረድእ ካብ ገዝኡ ተኸደ እቲ ዘእወየ በዓል ገዛ ንድሕሪት ኢዱ ኣሲሮሞ።
~ ~ ~ ~
⚫"ታይ ኮይንካማ?" ተበሎ ብድሕሪት ተሓቢኦም ፀኒሖም ነቲ ዝረድእ ርእሱ ፈናኺቶሞ። 3ተ መዓልቱ ኣብ ዓይደር እኒኦ ኣይናገር ኣይጋገር ገይሮሞ።
~ ~ ~ ~
⚫ክብለካ ዝደለኹ ከምዚ ሓወይ ዘጋጠሞ ንኻሊእ ከየጋጥሞ ሓበሬታ ክትህብ እየ ደልየ።እቲ መልእኽቲ ሰብ የትርዳእ ዘይኮነስ ኣስተውዒልካ ርዳእ ዝብል መልእኽቲ 'ዩ።
[ግርማይ ቤተር]
~ ~ ~ ~
➦ናይዚ ሓው ሓበሬታ ዋና መልእኽቲ ንሓገዝ ተፂውዕኹም ይኹኖ በዓልኩም ክትኸዱ ከለኹም ከባቢኹም ብምስትውዓልን ብጥንቓቐን ክኸውን ኣለዎ ንምባል እዩ።


የሞተር እና የሻንሲ ቁጥራቸውም ተመሳሳይ ነው! 😥
~~~~
ሶማሌ ክልል ውስጥ ተመሳሳይ ታርጋ ያላቸው ተሽከርካሪዎችን ማየት በጣም የተለመደ ነው:: ሁለት ብቻ ሳይሆን ሦስትና አራት ተሽከርካሪዎች እንዳሉ ነው የተነገረኝ:: (ሁለት ~ ሁለት ግን በአይኔ ባብረቱ በተደጋጋሚ አይቻለሁ።)

አሁን ደግሞ በመንግስት መቀመጫዋ አዲስ አበባን ጨምሮ በመላ አገሪቱ ወደተለመደ ክስተትነት ተቀይሯል።

ልብ ብላችሁ ከሆነ ተመሳሳይ ታርጋ የሚሰጣቸው ተሽከርካሪዎች ዓይነትና ቀለምም ተመሳሳይ ነው። የተሽከርካሪዎች ተፈጥሯዊ መለያ የሆኑት የሞተር እና የሻንሲ ቁጥርም (በተሰሩበት ፋብሪካ ፋብሪካ የሚቀረጽ) አንድ አይነት ነው። የአንዱ ተሽከርካሪ ትክክለኛ ሲሆን ሌላው ደግሞ በህገ መንገድ በየመንደሩ የሚቀረጽ ነው። የፋብሪካው የሞተር እና የሻንሲ ቁጥር በፈሳሽ/በቀለጠ ብረት ተሞልቶ እንዳልነበረ ይዳመጥና እላዩ ላይ የሌላ መኪና የሞተርና የሻንሲ ቁጥር ይታተምበታል:: ይህ የሚደረግበት ዋነኛ ምክንያት ደግሞ በህገ ወጥ መንገድ የገቡ ተሽከርካሪዎችን ህጋዊ ለማስመሰል ነው:: መኪናው በማንኛውም መንገድ በትራፊክ/በጉምሩክ/በህግ አካላት ተይዞ ሲጣራ ጥቆም ከሌለና በተለየ መንገድ ካልሆነ በስተቀር ሊታወቅ አይችልም:: ምክንያቱም መረጃው ሁሉ ከህጋዊው ጋር ተመሳሳይ ነው::

ከዚህ በከፋ መልኩ የሚፈጸመው ደባ ደግሞ በኮትሮባንድ አዲስ መኪና በማስገባት ከጥቅም ውጭ የሆነ የራስ መኪና የሞተርና የሻንሲ ቁጥር ከላይ በተጠቀሰው መንገድ አዲሱ መኪና ላይ ማተም ነው:: ሞተሩ እንዳለ የሚቀየርበት ሁኔታም አለ:: አዲሱ መኪና በመንገድ ትራንስፖርትና በሌሎች ተቋማት ከነበረው የአሮጌው መኪና ሰነዶች ጋር እንዲጣጣም ይደረጋል::

በሂደቱ የሚሳተፍ አንድ ደላላ እንደነገረኝ አንድ በህገ ወጥ መንገድ የገባ መኪና ታርጋን ጨምሮ የሌላ ህጋዊ መኪና ሰነዶችን ለማዘጋጀት እንደመኪናው አይነትና ዋጋ ቢለያይም በአማካይ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ይከፈላል:: ገንዘቡ ለብዙ ባለድርሻዎች እንደየሚናቸው የሚከፋፈል ነው::

ጉዱ ብዙ ነው፤ መኪናው ምንም ለማያውቅ ሦስተኛ ወገኖች መሸጥን የሚያካትት መሆኑ ደግሞ ውስብስብ ያደርገዋል። ሲጠቃለል የታርጋ መመሳሰል አይግረማችሁ ለማለት ነው!🙋🙉

Hanan Federalist


ዋልታ ምን እንደታየው ባላውቅም ስለ ዓዲግራት ይቺን ጥፏል😍

ዓዲግራት እትብቴ የተቀበረባት ምድር ናት...


🔻
ህዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ህወሃት) ከገዢው ፓርቲ ብልጽግና ጋር ድርድር እያካሄዱ ነው መባሉን ህወሃት አስተባበለ።

ፓርቲው በፌስቡክ ማኅበራዊ መገናኛ ገጹ ዛሩ ባሰራጨው አጠር ያለ መግለጫ ህወሃት ከብልጽግና ጋር የሚያደርገው ድርድር ከፕሪቶሪያ ስምምነት በኋላ የተፈጠረውን አንጻራዊ ሰላም ለማስፋትና ለማጠናከር ያለመ ነው ብሏል።

ህወሃትና እና ብልጽግና መሠረታዊ የዓላማ እና የአስተሳሰብ ልዩነት እንዳላቸው ያመለከተው ፓርቲው ልዩነታቸው እንዳለ ሆኖ ሊወያዩባቸው የሚገቡ ብዙ አጀንዳዎች እንዳሉም አመልክቷል።

እንዲያም ሆኖ «ህወሃት ከብልጽግና ጋር ለመቀላቀል ንግግሮች ተጀምረዋል የሚባለው አባባል ሙሉ በሙሉ ከእውነት የራቀ ነው» ሲል ይህን በተመለከተ የሚናፈሰውን መረጃ አስተባብሏል።


ከየመን ወደ ጂቡቲ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ በደረሰባት የመገልበጥ አደጋ 16 ኢትዮጵያውያን ሕይወታቸው አለፈ
***

ትላንት
ምሽት ከየመን የባህር ዳርቻ ልዩ ስሙ አራ ከሚባል ስፍራ 77 ኢትዮጵያውያን ሕገ ወጥ ፍልሰተኞችን አሳፍራ ወደ ጅቡቲ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ጎዶሪያ በሚባል አካባቢ በደረሰባት የመገልበጥ አደጋ የ16 ኢትዮጵያውያን ሕይወት አልፏል፡፡

በጀልባ መገልበጥ አደጋው የ16 ኢትዮጵያውያን ሕይወት ሲጠፋ አብረው የተሳፈሩ 28 ዜጎችን እስካሁን ማግኘት አለመቻሉ ተጠቅሷል፡፡

በደረሰው አደጋ ህይወታቸውን ካጡ ሰዎች መካከል 5ቱ ሕፃናት መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን፤ 1 ሴትን ጨምሮ 33 ፍልሰተኞች በሕይወት ተርፈው ድጋፍ እየተደረገላቸው መሆኑን በጂቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ አመልክቷል። 

ኤምባሲው በደረሰው አሳዛኝ ክስተት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልፆ፤ ከጅቡቲ ወደ መካከለኛው ምስራቅ አገራት የሚደረገው ህገ ወጥ ጉዞ እጅግ አደገኛ ከመሆኑም በላይ በየጊዜው የዜጎቻችንን ሕይወት እያሳጠ እንደሚገኝ አስገንዝቧል። 

ዜጎች በህገ ወጥ ደላሎች የሀሰት ስብከት በመታለል ውድ ሕይወታቸውን አደጋ ላይ ጥለው በዚህ አደገኛ የጉዞ መስመር ከመንቀሳቀስ እንዲቆጠቡ ያሳሰበው ኤምባሲው፤ የፍትህ አካላትም ሕገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን ከገጠራማ የአገሪቱ አካባቢዎች ዜጎችን በመመልመል ለስደት በሚዳርጓቸው ግለሰቦች ላይ ተገቢውን እርምጃ እንዲወስዱ ጥሪውን አስተላልፏል።

ከ2 ሳምንት በፊት በተመሳሳይ ሁኔታ በደረሰ አደጋ የ38 ፍልሰተኛ ዜጎቻችን ሕይወት ማለፉ የሚታወስ ነው።


ማሕበረሰብ ኢሮብ ኣብ ከቢድ ሓደጋ ምጥፋእ ወዲቑ ምህላው ድህረገፅ ካቶሊክ ሄራልድ ፀብፂቡ።

ንልዕሊ ሰለስተ ዓመትን ፈረቓን ኣብ ትሕቲ ሰራዊት ኤርትራ ዝርከብ ተኸታሊ እምነት ካቶሊክ ዝኾነ ማሕበረሰብ ኢሮብ ኣብ ከቢድ ሓደጋ ምጥፋእ ወዲቑ ከምዝርከብ ፀብፃብ ኢታልያን ፕረስ ኣረጋጊፁ።

ማሕበረሰብ ኢሮብ ብኣገዳድነት ሰራዊት ኤርትራ ክተሓናፈፅ: ክእሰርን ክጠፍእን ይግበር ምህላዉ ተሓቢሩ።

ካብ ወርሒ ሕዳር 2020 ኣቆፃፅራ ኣውሮፓውያን ጀሚሩ እቲ ማሕበረሰብ ብሰራዊት ኤርትራ ሰብኣዊ ሓገዝ ከይረክብን ካብ ኣዝማዱ ክፍለን ተገዲዱ እዩ ዝበለ እቲ ፀብፃብ መረዳድኢ ቋንቋ እቲ ማሕበረሰብ ዝኾነ ቋነቋ ሳሆ እውን ኮነ ተባሂሉ ክጠፍእ እናተገበረ እዩ ኢሉ።

ሰራዊት ሻዕብያ ኣብ ልዕሊ እቲ ማሕበረሰብ ኣብ ዘብፅሕዎ ግፍዒ መራሕቲ ሃይማኖት ካቶሊክ ዒላማ ይኾኑ ምህላዎም ፀብፃብ ኢታልያን ፕረስ ኣረጋጊፁ።

https://catholicherald.co.uk/catholic-irob-minority-has-lost-its-home-in-ethiopias-tigray-region/

እዚ ፀብፃብ ናይ ትግራይ ተሌቪዥን እዩ።


ብሓቂ ህወሓት ተተደሚራ... ንትግራይ ፅቡቕ ነገር እዩ! ካብ ካልኣይ ኩናት ውሽጢ ውሽጢ ምስራሕ መሐሸ


አይተዓፈነን ... ከመይ ከምትድመሩ ስልጠና እዩ ዝወስድ ዘሎ🙊


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
🔹በደቡብ ወሎ ቤተ አማራ ለጋምቦ ወረዳ ገነቴ ከተማ አቅራቢያ #ሲዘርፉ የተያዙ የጎንደር ፋኖዎች በወረዳዋ ፋኖዎች ተይዘው ሲገረፉ!

ወንድም በወንድሙ ላይ ይልሃል😁


⚡️⚡️ #በትግራይ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በክልል ደረጃ ተጀመረ

በትግራይ ክልል #የፖሊዮ መከላከያ ክትባት መስጠት ተጀመረ፤ የክትባት ዘመቻው ዛሬ ሚያዚያ 15 ቀን 2016 ዓ.ም በመቐለ ከተማ ሐወልቲ ክፍለ ከተማ የተጀመረ ሲሆን፣ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የመንግስት የሥራ ሀላፊዎችን ጨምሮ መንግስታዊ ያልሆኑና ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ አካላት ተገኝተዋል።

የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር የማህበራዊ ልማት ሴክሬታሪያት ካቢኔ ሀላፊ ክንደያ ገ/ህይወት (ፕ/ር)፣ የክትባት ዘመቻው እንዲሳካ ሁሉም አስተዋጽኦ ሊያደርግ ይገባዋል ብለዋል።

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ጤና ቢሮ ሀላፊ ዶክተር አማኑኤል ሀይለ በበኩላቸው፣ በክልል ደረጃ ለ2 ሚሊየን ሕጻናት ክትባት ለመስጠት እቅድ መያዙን ተናግረዋል፡፡

ለእቅዱ መሳካት ቢሯቸው ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን እየሰራ መሆኑን መናገራቸውን ከድምጽ ወያነ ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 20 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚሰጥ የተገለጸው ክትባቱ የሚሰጠው ከ10 ዓመት በታች ለሆኑ ሕጻናት መሆኑም ተጠቁሟል።

Показано 20 последних публикаций.