Ministry of education®


Channel's geo and language: Iran, Persian
Category: not specified


Similar channels

Channel's geo and language
Iran, Persian
Category
not specified
Statistics
Posts filter


በ Online ገንዘብ ማግኘት ይፈልጋሉ ?


🙏🙏ወላሂ ለአዚም አላህ ሻሂዴ ነው  ይሄን ቻናል ተቀላቅዬ ከድህነት ወጥቻለው እናንተም ተጠቀሙበት betting ምትጫወቱ  الوالد لأخيم الله شهيد ، انضممت إلى هذه القناة وخرجت من الفقر واستخدمته
https://t.me/+ipHrhmBv62oxZTI0
https://t.me/+ipHrhmBv62oxZTI0
https://t.me/+ipHrhmBv62oxZTI0




Forward from: MOON LAPTOPS
Dell 34 inch 4k curved monitor


The Dell Ultrasharp U3418 is an above-average curved ultrawide IPS LCD monitor with a high 3440x1440 resolution. It gets brighter than average and comes with a factory calibration. It has a very wide viewing angle and produces a low amount of input lag, which is good for gaming, forex Trading editing, etc

Priice 72,500birr
📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲ
ስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER


Forward from: MOON LAPTOPS
🔣🔣1ብቻ ይቅደሙ⭐️
MICROSOFT SURFACE
Surface BOOK2 with 6Gb Nvidia Graphics
Processor - Intel core i7
Generation - 8th generation😳
Storage- 256gb SSD(10x faster)
Ram - 16gb DDR4
Screen - 15.6 inch Touchscreen 4k resolution Detachable
Graphics - GTX 1060 6gb Nvidia gpu
👉4K screen resolution 😍😍
👉Extremely light weight🤩
👉Keyboard backlit
👉silver color finish🤩🤩
👉Long lasting battery
Battery - 6hrs and above

Price - 74,500birr
. 💼With Bag💼
🛡️Including 1Year Warranty 🛡

📲call Us @
              +251917755127
+251703705127
📥 @eladimule  ለአጭር መልእክት
👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ👇👇
@MoonLaptops
📍አድራሻ:- አዲ
ስ አበባ፣ መገናኛ፣ ዘፍመሽ ሶስተኛ ፎቅ #A332
MOON COMPUTER


#AAU

ለ2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመንግስት ስኮላርሺፕ እንዲሁም በግል ከፍላችሁ ለመማር ቅበላ ያገኛችሁ የአንደኛ ዓመት የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች ሪፖርት አድርጉ ተብሏል።

ከአዲስ አበባ ውጪ የምትመጡ ተማሪዎች ጥቅምት 5 እና 6/2017 ዓ.ም በየተመደባችሁበት ካምፓስ በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

- የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዋናውና ኮፒው፣
- አራት ጉርድ ፎቶግራፍ፣
- የማደሪያ አገልግሎት ለተሰጣችሁ ብርድ ልብስና አንሶላ እንዲሁም የስፖርት ትጥቅ መያዝ አለባችሁ፡፡

ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትኖሩ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው የተመደበላችሁን የመኝታ ክፍል https://portal.aau.edu.et/NewStudent/DormitoryPlacement በመግባት ማየት ትችላላችሁ።

ከአዲስ አበባ ውጪ ለምትመጡ ተማሪዎች በተጠቀሱት ቀናት በመርካቶ፣ በላምበረት፣ በአቃቂ እና በአስኮ የመኪና መናኸሪያዎች ዩኒቨርሲቲው የትራንስፖርት አገልግሎት የሚያቀርብ መሆኑን ገልጿል።

ነዋሪነታችሁ በአዲስ አበባ ሆኖ ቅበላ ያገኛችሁ ተማሪዎች ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች እና ዶክመንቶች ይዛችሁ ሪፖርት የምታደርጉት ሰኞ ጥቅምት 11/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።

ለሁሉም ተማሪዎች አጠቃላይ ገለፃ (Orientation) ቅዳሜ ጥቅምት 9/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡

የትምህርት ኮርሶች ምዝገባ ሰኞ ጥቅምት 11 ቀን 2017 ዓ.ም ሲሆን፤ የ2017 ዓ.ም የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት ማክሰኞ ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም ይጀምራል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1


#BuleHoraUniversity

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ለነባር መደበኛ እና ለ2016 ሪሚዲያል ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል።

በዚህም በ2016 ዓ.ም በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ፕሮግራም ትምህርታችሁን ስትከታተሱ ቆይታችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች እንዲሁም ነባር የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የ2017 ትምህርት ዘመን ምዝገባ ጥቅምት 11 እና 12/2017 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1


አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ.ም ወደ ተቋሙ የሚገቡ አዲስ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን ጥቅምት 3 እና 4/2017 ዓ.ም ይቀበላል፡፡

ዩኒቨርሲቲው ከተለያዩ አካባቢዎች ለሚመጡ ተማሪዎች መገናኛ እና ቃሊቲ ላይ የትራንስፖርት አገልግሎት ማዘጋጀቱን ገልጿል።

በዚህም እሑድ 5፡00 ሰዓት እንዲሁም ሰኞ 4፡00 ሰዓት በተጠቀሱት ቦታዎች በመገኘት፣ የዩኒቨርሲቲውን ሎጎና የእንኳን ደህና መጣችሁ ባነር የተለጠፈባቸው አውቶቡሶችን መጠቀም እንደምትች ተገልጿል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1


ብርሃንና ሰላም የህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በህትመት ቴክኖሎጂ ያሰለጠናቸውን 51 ተማሪዎች አስመርቋል።

ተመራቂዎቹ ለሦስት ዓመታት በህትመት ቴክኖሎጂ እና ግራፊክስ አርት በደረጃ ሦስት ትምህርታቸውን የተከታተሉ ናቸው።

የብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት በሀገሪቱ በህትመት ዘርፍ የሚታየውን የሰለጠነ የሰው ኃይል ክፍተት ለመሙላት የህትመት ቴክኖሎጂ ኮሌጅ በመክፈት እያሰለጠነ እንደሚገኝ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሽታሁን ዋለ ተናግረዋል፡፡

ኮሌጁ በቪዲዮ ኤዲቲንግ እና አኒሜሽን ሙያ አዲስ የስልጠና ፕሮግራም ለመጀመር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን ተገልጿል። #ኢፕድ

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1


ወልድያ ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት አመልካቾች የምዝገባ ጊዜን እስከ ጥቅምት 12/2017 ዓ.ም አራዝሟል።

ሀገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (NGAT) ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያመጣችሁና በወልድያ ዩኒቨርሲቲ ለመማር ፍላጎት ያላችሁ በተጠቀሰው ጊዜ ማመልከት እንደምትችሉ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1


ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በ2016 እና በ2017 ዓ.ም ሀገር አቀፍ የድኅረ ምረቃ የመግቢያ ፈተና (NGAT) ወስዳችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች ከጥቅምት 4/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለአስር ተከታታይ ቀናት ምዝገባ ማድረግ እንደምትችሉ ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡

የምዘገባ ቦታ፦
በዩኒቨርሲቲው የአስተዳደር ህንጻ ቢሮ ቁ. 59

ለድኅረ ምረቃ ፕሮግራም ለመመዝገብ የሚያስፈልጉ ሙሉ ዶክመንት መያዝና ኦፊሺያል ማስላክ ይኖርባችኋል ተብሏል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1


አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ዓለም ዓቀፍ የእንሰት ሲምፖዚየም በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

"ወደ ዓለም አቀፍ የተመጣጠነ ምግብ ደኅንነት" በሚል ጭብጥ ላይ የሚመክረው ሲምፖዚየሙ፤ የሥነ ምግብ ደህንነት ለማረጋገጥ በሚያግዙ የእንሰት ምርምር እና ፈጠራ አዳዲስ እድገቶች ላይ እየተወያየ ነው፡፡

በሲምፖዚየሙ ላይ በርካታ የምርምር ሥራዎች እየቀረቡ ሲሆን፤ እንሰትን ተጠቅመው የተሠሩ የተለያዩ ምርቶች ለዕይታ ቀርበዋል፡፡

የእንሰት ምርትን በአዳዲስ የፈጠራ ሃሳቦች ታግዞ ከሀገር ውስጥ አልፎ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ እየሠራ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡

ድርቅን መቋቋም የሚችለው የእንሰት ምርት፣ በኢትዮጵያ ብቻ ከ20 ሚሊዮን በላይ ተጠቃሚዎች እንዳሉት ይታመናል፡፡

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1


#MoH

ጤና ሚኒስቴር በሀገር አቀፍ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንስቴዥያ ሙያ ተመራቂዎች #የተግባር የብቃት ምዘና ፈተና ሰጠ።

የተግባር ፈተናው (Objectively Structured Clinical Examination) በአንስቴዢያ ሙያ ዘርፍ የተጀመረ ሲሆን፤ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ጂማ ዩኒቨርሲቲ እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ በስምንት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ፈተናውን ተሠጥቷል።

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የተግባር ፈተናውን ያስጀመሩት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ ፈተናው ብቁና ክህሎት ያላቸው የጤና ባለሙያዎች በዘርፉ ለማፍራት ያስችላል ብለዋል።

ይህን የተግባር ፈተና የወስዱት ከዚህ በፊት የተሰጠውን የፅሁፍ ፈተና ያለፉ 240 የአንስቴዥያ ተመራቂዎች መሆናቸውን ከጤና ሚኒስቴር የተገኘው መረጃ ያሳያል።

   🙏Share share🙏
👇👇ለተጨማሪ መረጃ👇👇

https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1
https://t.me/Temhert_Minister1

13 last posts shown.